![]() |
መንፈሳዊ ጉባኤ በዲሲ እና ቨርጂኒያ |
ታላቅ መንፈሣዊ ጉባኤ
December 15 & 16, 2012
ትላንት ዋልድባ ታረሰ፣ ዛሬ የአቡነ ጴጥሮስ ሃውልት ሊፈርስ ነው፣ ነገስ . . . በተመሳሳይ ርዕሶችና በእርቀ ሰላሙ ዙሪያ ውይይቶች ተዘጋጅተዋል እንዳያመልጦት!
ዓለምዓቀፍ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታዮች አንድነት፣ ቀድሞ ዋልድባን ለመታደግ የተቋቋመው ኮሜቴ ለአራተኛ ጊዜ በወቅታዊ የቤተክርስቲያን ጉዳዮች ላይ ለመነጋገር እና የመፍትሄ ሃሳቦችን ለመጠቆም ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ባለሙያዎችን ጋብዞ ለመነጋገር የሁለት ቀናት ተከታታይ ጉባኤ አዘጋጅቷል። የእርሶ ተሳትፎ እየት ድረስ ነው? ለቤተክርስቲያንዎ ሊያበረክቱ የሚችሉትን ለመጠቆም ተዘጋጅተናል፣ ኑ! እንምከር ቤተክርስቲያንን ለተተኪው ትውልድ ከነሙሉ ክብሯ ለማስተላለፍ አብረን እንስራ!
እግዚአብሔር አምላክ ቤተክርስቲያናችንን በረደኤት ይጠብቅልን አሜን
ቅዳሜ Dec. 15, 2012 እሑድ DEC. 16, 2012
St. Andrew UMC ርዕሰ አድባራት ደብረ ሰላም ቅ/ማርያም ቤ/ክርስቲያን
845 N. Haward Street 1360 Buchanan Street, NW.
Alexandria, VA 22304 Washington, DC 20018
2:00 – 6:30 pm. 4:00 – 8:00 pm
Alexandria, VA 22304
2:00 – 6:30 pm. 4:00 – 8:00 pm
ለተጨማሪ መረጃዎች በስልክ ቁጥር or .
savewaldba@gmail.com | www.savewaldba.blogspot.com | PO box 56145 Washington, DC 20040
savewaldba@gmail.com | www.savewaldba.blogspot.com | PO box 56145 Washington, DC 20040
No comments:
Post a Comment
እግዚአብሔር ያክብርልን ስለ አስተያየትዎ ከልብ እናመሰግናለን፡ መልሳችንን በቅርቡ ይጠብቁን፡ ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችንም ጋር ይሁን አሜን፤