ፈረንሳዊው ፍራንሷ ለዶክተሬት ትምርቱ ጥናት ጉዞውን ወደ ኢትዮጵያ ባደረገበት ጊዜ ነበር ዋልድባን ትግራይን እና የሰሜኑን ሃገራችንን ክፍል ለመጎብኘት እድሉን ያጋጠመው። በመቀጠልም በዋልድባ ገዳም በመሄድ ከአባቶች ጋር በመግባባት እና የአካባቢውን ሁኔታ በመመልከት በበለጠ ስለቦታው ለማወቅ ጉጉት ያደረበት። ያንንም ያየውን እና የተገነዘበውን ለተቀረው ዓለም ለማሳወቅ የወሰነው ከዚህም የተነሳ በአሁኑ ሰዓት ጥናታዊውን ፊልም ለማዘጋጀት እላይ እታች እያለ ባለበት ወቅት ነበር የዶቼ ዌሌ ዘጋቢ ስለሁኔታው ዝርዝር ለአድማጮች ያዘጋጁት። እንከታተለው
Let's save waldba! together ዋልድባ እንታደግ!
tesfa seche zina!!
ReplyDelete