በዓለም ዙሪያ ኢትዮጵያውያን
Monday, November 23, 2020
Saturday, November 14, 2020
Friday, November 13, 2020
የህወሀት ሴራ በዋልድባ ገዳም ሰላዩ መነኩሴ ቅዱሳት መጻሕፍት እየተዘረፉ ነው TPLF |TOP SECRET
Thursday, November 12, 2020
አረጋዊው ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ ዐረፉ
Tuesday, November 10, 2020
Thursday, November 5, 2020
አካባቢን በንቃት በመጠበቅ ከልብ በኾነ ለቅሶ ወደ ፈጣሪ በመጮኽ ጸሎት የሚደረግበት ጊዜ ነው – ብፁዕ አቡነ አብርሃም
- ከኅዳር 1 እስከ 7 ጸሎተ ምሕላ እንዲደረግ በቅዱስ ሲኖዶስ የታወጀውን፣ ምእመናን በየአጥቢያቸው እየተገኙ እንዲሳተፉ ጥሪ አስተላለፉ፤
- በግድያ እና ማፈናቀል ተጎድተው በምግብ እና በሰላም ዕጦት የድረሱልን ጥሪ እያሰሙ ላሉ ወገኖቻችን፣ ሕዝብ እና መንግሥት እንዲደርስላቸው ተማፀኑ፤
- በተለይ በዓመታዊ በዓላት፣ በቅርሶች እና በምእመናን ላይ ጉዳት እንዳይደርስ ወጣቱ ተገቢውን ፍተሻ በማካሔድ አካባቢውን በንቃት እንዲጠብቅ አሳሰቡ፤
***
የቤተ ክርስቲያን መሪዎች እና ሕዝበ ክርስቲያኑ፣ አካባቢያቸውን በንቃት እንዲጠብቁ፣ የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ አቡነ አብርሃም አሳሰቡ፡፡ ወቅቱ፣ ከልብ በኾነ ለቅሶ ወደ ፈጣሪ በመጮኽ ጸሎት የሚደረግበት ጊዜ እንደኾነም ብፁዕነታቸው አስታውቀዋል፡፡
ቅዱስ ሲኖዶስ: በምዕራብ ወለጋ፣ በጉራፈርዳ እና በቤንሻንጉል ጉምዝ በዜጎች ላይ የተፈጸመውን ጅምላ ጭፍጨፋ አወገዘ
Sunday, November 1, 2020
Subscribe to:
Posts (Atom)