ባለፈው ሰኞ ግንቦት ፳፯ ቀን ፳፻፬ ዓም ሰላማዊ ሰልፍ የጠራው ዋልድባን ለመታደግ የሚንቀሳቀሰው ዓለም አቀፍ ኮሚቴ ደብዳቤዎችን ለተለያዩ ዓለም አቀፍ ሰብዓዊ መብት ተሟቻቾች፣ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች፣ መንግሥታዊ ላልሆኑ ድርጅቶች፣ ለአሜሪካን የውጪ ጉዳይ መሥሪያ ቤቶች እንዲሁም ለተለያዩ ሴናተሮች፣ ኮንግረስ ተወካዮች በተጨማሪ ለኢትዮጵያ ኤምባሲ ዋሽንግተን ዲሲ፣ ለኢትዮጵያ ቆንስላ ጽ/ቤት ሎስ አንጀለስ፣ ለኢትዮጵያ ዮናይትድ ኔሽንስ አምባሳደር ደብዳቤዎችን አስገብቷል። ከተለያዩ መንግሥታዊ ካልሆኑት ድርጅቶች መልሶችን በቅርቡ ይጠበቃሉ፣ ከኢትዮጵያ መንግሥትም መልሶችን እንደሚጠበቁ ተነግሮናል እንደደረሰን እንዘግባለን
ለተለያዩ ግብረሰናይ ድርጅቶች የተላከውን ደብዳቤ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለኢትዮጵያ ኤምባሲ የተላከውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ዓለም አቀፍ ሰብዓዊ መብት ተሟቻቾች፣ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች፣ መንግሥታዊ ላልሆኑ ድርጅቶች፣ ለአሜሪካን የውጪ ጉዳይ መሥሪያ ቤቶች እንዲሁም ለተለያዩ ሴናተሮች፣ ኮንግረስ ተወካዮች. I don't think this will be a solution. We have to find a solution by ourselves together and most of all by praying. If it was about gay right or other things they will listen to you but I don't think they are willing to take our side in this regard.
ReplyDeleteThank you very much for your comment, would you please be clear as to what other solution we have available to use. We will do what ever, until to pay the ultimate sacrifice for what we believe.
ReplyDeleteAgain thank you for your comment and your comments will help us do better on what we are trying.
May God be with us all.
save waldba foundation