- የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅን መዝጋት ታሪክን ማጥፋት/ማበላሸት ነው!
- የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ ችግራችንን ይመልከት!
- ልጆቹን የማይጠይቅ አባት አለን?
- ሙስናንና ኑፋቄን የሚያደቅ ክንድ አለን!
- የምንማረው በምእመናን ብር ነው፡፡ ሌቦች ሆይ፣ እጃችኹ ይሰብሰብ!
- ጢሞቴዎስ ሆይ፣ አደራህን ጠብቅ፡፡ (፩ኛጢሞ. ፬÷፳)
- ችግራችንን የሚሰማንና መፍትሔ የሚሰጠን አባት ዐጣን!
- የቅ/ሲኖዶሱ አባላት ትኩረት ይስጡን!
- ሙስናን በቃል ሳይኾን በተግባር እንዋጋ!
- ተማሪዎች ሙስናን በመዋጋታቸው ሊበረታታቱ እንጂ ሊባረሩ አይገባም!
- ከአየህጉረ ስብከቱ ቤተ ክርስቲያንን አምነን ወጥተን ለረኀብ ተጋለጥን፡፡
- ኮሌጁ በመዘጋቱ ከተመገብን ሰባተኛ ቀናችን ነው፡፡
- አቤቱ የኾነብንን አስብ፡፡
- ኮሌጁን የሚዘጋው የከፈተው ሲኖዶስ ነው፡፡
- ኮሌጁ የኢትዮጵያ ሕዝብ እንጂ የግለሰቦች አይደለም!
- እውነትን ሙስና አይደለም መቃብር አያሸንፈውም!
- ጌታ ሆይ፣ ከመቅደሳችን ውስጥ የሙስናን እሾኽ ንቀል!
- እየሞትንና እየተራብን ሙስናንና ዘረኝነትን እንቃወማለን!
- ሙስና ከቤተ ክርስቲያናችን ይወገድ!
- ከሓላፊነት መሸሽ በራሱ ሙስና ነው!
Source: Hara Zetewahedo
Let's save waldba! together
ዋልድባ እንታደግ!
No comments:
Post a Comment
እግዚአብሔር ያክብርልን ስለ አስተያየትዎ ከልብ እናመሰግናለን፡ በሚቀጥሉት ጥቂት ቀናት መልሰን እናገኝዎታለን፤ ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችንም ጋር ይሁን አሜን፤