ዘወትር ሐሙስ የሚተላለፈው የዋልድባን እንታደግ መደበኛ ጉባኤ በሐሙስ ሐምሌ ፴ ቀን ፳፻፲፪ ዓም በቀሲስ አሸናፊ ዱጋ “. . .የምትለምኑትን አታውቁም? . . .” በማቴዎስ ፳፯ ፥ ፳፩ በመነሳት ያስተላለፉት ትምህርት እንደሚከተለው ቀርቧል፥ ይሄን ትምህርት ላልሰሙት በማሰማት፣ ላልደረሳቸው በማዳረስ እንድትራዱን በታላቅ አክብሮት እንጠይቃለን ፤ በተጨማሪ በትምህርቱ እንድንማርበት በሕይወታችንም እንድንጠቀምበት ይረዳን ዘንድ ቅዱስ ፈቃዱ ይሁንልን እና በየሳምንቱ የሚተላለፈውን ትምህርት ለመከታተል ቢፈልጉ ሐሙስ ከ9:00 PM ጀመሮ በዋሺንግተን ዲሲ አቆጣጠር ይቀርባል፤ የሚከተሉትን ቁጥሮች በመጠቀም የጉባኤው ታዳሚ ይሁኑ፥
ዘወትር ሐሙስ ከ9:00 PM EST ጀምሮ ይተላለፋል
Dial: 1(848)220-3300
Passcode: 376 0937#
ይሄንን መልዕከት ለጓደኛ፣ ለወዳጅ፣ ለዘመድዎ በማስተላለፍ ቃሉ ያልደረሰላቸውን ያዳርሱ፣ ወቅታዊ መረጃዎችንም ለማግኘት ሰብስክራብ በማድረግ ደውሏን በመጫን አዲስ መረጃ ሲኖር ምልክት ይሰጥዎታል፤
https://www.facebook.com/savewaldba/
https://www.facebook.com/KidusWaldba
https://www.youtube.com/savewaldba
https://www.instagram.com/kiduswaldba/
https://t.me/savewaldba
ዋልድባን እንታደግ ዓለምአቀፈ ትብብር ሐሙስ ፳፻፲፪ ዓም
©SaveWaldba2020
Let's save waldba! together
ዋልድባ እንታደግ!
No comments:
Post a Comment
እግዚአብሔር ያክብርልን ስለ አስተያየትዎ ከልብ እናመሰግናለን፡ በሚቀጥሉት ጥቂት ቀናት መልሰን እናገኝዎታለን፤ ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችንም ጋር ይሁን አሜን፤